በነአቶ በቀለ ገርባ ጉዳይ ጠበቃቸው እሮሮ አሰሙ

0
270

(RMN) TPLF fascist group is continue killing, rapping, shooting, assassinating, and amassing Oromo’s into the concentration camps tantamount to the Nazi Germany. The dead body of a valued human being can be found anywhere in the country. Oromo’s are treated like a slave under the Tigre dominated minority regime in Ethiopia. We have no other choice to fight the Tigray fascist group (TPLF) unanimously to end the repression!  The war continue between the people and the Tigreans minority group.

በኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ መሪዎች ላይ ሲካሄድ የቆየው ምርመራ ከተጠናቀቀ በኋላ እንደገና የ28 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ መሰጠቱ አግባብ አይደለም ሲሉ የኦፌኮ የሕግ ጉዳዮች ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ወንድሙ ኢብሳ ለቪኦኤ ገልፀዋል።

አቶ ወንድሙ በተጨማሪም ጥብቅና ለቆሙላዡዋ የፓርቲው አባላት የሆኑ ከ30 በላይ እሥረኞች ችሎት ፊት እንዳይቆሙ በፖሊስ መታገዳቸውን ተናግረዋል።

የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ መሪዎች የሆኑት አቶ በቀለ ገርባ፣ አቶ ደጀኔ ጣፋ፤ አቶ ደስታ ዲንቃ፣ አቶ ጉርሜሳ አያኖ፣ አቶ አዲሱ ቡላላ፤ አቶ ደረጀ መርጋ፣ አቶ ዓለሙ አብዲሳ አዲስ አበባ ማዕከላዊ ፖሊስ እሥር ቤት ውስጥ እንደሚገኙና ስማቸው የተጠቀሰና ሌሎችም እጅግ ብዙ ቁጥር ያላቸው ሰዎች የተያዙት በከበደና ኢሰብአዊ በሆነ ሁኔታ እንደነበረ እራሳቸው አቶ በቀለ ገርባ ለዳኛ ማመልከታቸውን ጠበቃቸው አቶ ወንድሙ ኢብሳ ተናግረዋል።

እሥሩም ታሣሪውም በጣም ብዙ እንደሆነና እሥረኞች ወደ ማዕከላዊ የሚገቡት ከመላ ኦሮምያ መሆኑን፤ እርሣቸው ብቻ እስከ 56 ለሚሆኑ ሰዎች ጥብቅና መቆማቸውን አቶ ወንድሙ ኢብሳ ገልፀዋል፡፡ በእነ አቶ በቀለ ገርባ ጉዳይ የሕግ አፈፃፀም ጥሰት መኖሩንም ጠቁመዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በነአቶ በቀለ ገርባ ጉዳይ ጠበቃቸው እሮሮ አሰሙ


በሌላ በኩል ደግሞ ኦሮምያ ውስጥ በጉጂ ዞን እሥራት እየተካሄደ መሆኑ ተገልጿል።

የአፋን ኦሮሞ ዝግጅት ክፍላችን ባልደረቦች ያጠናቀሩትን ዘገባ አለ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኦሮምያ ውስጥ በጉጂ ዞን እሥራት እየተካሄደ መሆኑ ተገልጿል

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here